University Base Anti Addiction Community Movement (UBAACM)

UBAACM aims to strengthen Anti Addiction clubs in six universities in Ethiopia by creating awareness about UBAACM for the leadership and the community of the universities.

Our Partners

  • Ethiopian Food and Drug Authority (EFDA)
  • Ministry of Science and Higher Education
  • Ministry of Women, Children and Youth
  • Mathews Woldu Cancer Society
  • And the six universities (Addis Ababa University, Haromaya University, Mekelle University, Bahir Dar University, Hawassa University, Adama Science and Technology University)
The program involves:
  • University Presidents
  • The student’s service dean
  • President of the students union and other leaderships
  • University clubs leaders
  • Anti Addiction club leaders
  • Representatives of the university community/security personnel and proctors
  • Representatives of the community in the university neighborhood.
The event includes:
  • Presenting the University report
  • Presenting The Food and Drug Proclamation on the regulation of tobacco and alcohol in the context of the university
  • Description of health, social, economic, and political problems caused by tobacco, alcohol, and other drugs
  • Explanation about what should the university have done on UBAACM and take responsibility.
  • And Consultations
Expected results from the event:
  • Clubs are motivated for more work
  • They understand the proclamation
  • They address the health, social, economic and political problems caused by tobacco and alcohol
  • Understand how to do UBAACM in an integrated way

ዩኒቨርሲቲን መሰረት ያደረገ የፀረ ሱስ ማህበረሰብ ንቅናቄ

የፕሮግራሙ ዋና አላማ

በስድስት ዩኒቨርስቲዎች የተማሪዎች የፀረ አደገኛ እፆች ክለባትን ማጠናከር

ዩኒቨርስቲዎች ሊሰሩ የሚገባቸውን የ UBAACM / University Base Anti Addiction Community Movement / በበቂ መጠን ለዩኚቨርስቲው አመራርና ማህበረሰብ አካት ግንዛቤ መፍጠር

አዘጋጆቹ
  • የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን
  • የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር
  • የሴቶቸ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር
  • መቋሚያ የማበረሰብ ልማት ድርጅት
  • ማቲዎስ ወልዱ የካንሰር ሶሳቲ
  • 6ቱ ዩኒቨርስቲዎች
ፕሮግራሙ የሚዘጋጅባቸው ዩኒቨርስቲዎች
  • አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ
  • ሐሮማያ ዩኒቨርስቲ
  • መቐለ ዩኒቨርስቲ
  • ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ
  • ሃዋሳ ዩኒቨርስቲ
  • አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ
ተሳታፊዎች
  • የዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳት
  • የተማሪዎች አገልግሎት ዲን
  • የተማሪች ህብረት ፕሬዝዳንትና አመራሮች
  • የዩኒቨርስቲው ክለብ አመራች
  • የፀረ አደገኛ እፅ ክለብ አባላት
  • የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ ተጠሪ አካት / ፀጥታና ፣ፕሮክተር፣….
  • የዩኒቨርስቲ አካባቢ ማህረሰብ ተጠሪ አካት
የሚቀርቡ ዝግጅቶች
  • የዩኒቨረስቲው ሪፖርት ይቀርባል
  • የምግብና መድሃኔት አዋጁ ከዩኒቨርስቲ አንፃር የትንባሆና አልኮል መጠጥ ድንጋጊው ይቀርባል
  • ትንባሆና መጠጥ እንዲሁም ሌሎች እፆችን መጠቀም የሚያስከትለውን የጤና ፣የማበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ችግር የገለጻል
  • ዩኒቨርስቲው ሊሰራ የሚገባውን የUBAACM / University Base Anti Addiction Community Movement /  ይተነተናል ሃለፊነት እንዲወስዱ ይደረጋል
  • ምክክር
ከዝግጅቱ የሚጠበቅ ውጤት
  • ክለባት ለበለጠ ስራ ይነቃቃሉ
  • አዋጁን ይገነዘባሉ
  • ትንባሆና መጠጥ የሚያስከትሉትን የጤና ፣የማበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ችግር ይነዘባሉ
  • ቅንጅታዊ ባለው መልኩ UBAACM እዲሰሩ ግንዛቤ ያገኛሉ

Gonder university  wello Mekelle

Meqoamia Community Development Organization (MCDO) is a non-profit civil society organization that played a critical role in establishing treatment, prevention, and recovery coaching especially, for those with substance abuse issues or Addiction. Moreover, the organization has been giving psychosocial support to individuals in need. 

© All Rights Reserved. Privacy Policy | Powered by Geez Web Technologies